3 መድረክ በአንድ ቀን

በወላይታ ዞን የክረምት ወራት ወጣቶች በጎ ፊቃድ አገልግሎት ስራ ማጠቃለያና ዞናዊ የበጋ ወራት ማስጀመሪያ መርሃግብር ተካሄደ።

በወላይታ ዞን ወጣቶችና ስፖርት መምሪያ የክረምት ወራት ወጣቶች በጎ ፊቃድ አገልግሎት ስራ ማጠቃለያና የበጋ ወራት ስራ ማስጀመሪያ መርሃግብር #ኡማ_ኘሮሞሽን_እና_ኢቨንትስ መድረኩን በብቃት በመምራት የራሱን ድርሻ ተወቷል።

በክረምት ወራት በጎ ፊቃድ አገልግሎት ስራ በርካታ ህብረተሰብ ክፍሎች ተጠቃሚ መሆናቸውን የተገለጸ ሲሆን በዚህም ብዙ ወጣቶች መሳተፉን ተጠቁሟል።

በመርሃግብሩ የወላይታ ዞን የመንግስት ረዳት ተጠሪዎች አቶ ተመስገን አለማየሁና ወ/ሮ መስከረም ደገፉ ጨምሮ የዞኑ አጠቃላይ አመራር፣ የወረዳና ከተማ አስተዳዳሪዎች እና ሌሎች በበጎ አገልግሎት ስራ ተሳታፊ የሆኑ አካላትና ባለድርሻ አካላት የተሳተፉ ሲሆን #ኡማ_ኘሮሞሽን_እና_ኢቨንትስ መድረኩን አድምቋል።

#ኡማ_ኘሮሞሽን_እና_ኢቨንትስ  መደረክ እንደ ተጠበቀው በብቃት መምራቱን ቀጥሎበታል፡፡

#ኡማ_ኘሮሞሽን_እና_ኢቨንትስ

⬧︎ለደማቅ የመድረክ መምራትና ማማከር ሥራ

⬧︎ለሬድዮ እና ቴሌቪዝዥን ማስታወቂያዎች

⬧︎ለዶክመንታሪ ፊልም ዝግጅት

⬧︎ለሮድሾውሥራ

አጠቃላይ የሚዲያ ማማከር አገልግሎት

ፍላጎት ሲኖርዎ በ0911764351/0920464748 ይደውሉ አልያም

ወላይታ ሶዶ 21 ማዞሪያ ጥላሁን ሞል ቢሮ ቁጥር 218 በአካል ብቅ ይበሉ::

3 መድረክ በአንድ ቀን Read More »

የልቦና ውቅር(Mindset)


ለወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ መደበኛ ተማሪዎች በውቅረ ልቦና /ማይንድሴት/ ላይ ትኩረት ያደረገ የማነቃቂያ ስልጠና ተሰጥቷል።

ስልጠናው መቀመጫውን ደቡብ ኮርያ ካደረገው ዓለም አቀፍ የወጣቶች ህብረት /International Youth Fellowship/ከተሰኘ ግብረሰናይ ድርጅት በመተባበር የተዘጋጀ መሆኑ ተመላክቷል።

በመድረኩ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ፕሮፌሰር ታከለ ታደሰ እንደገለጹት፡ በልቦና ውቅር (ማይንድሴት) ላይ ግንዛቤን መስጠት ለጠንካራ አመለካከት እና ስብዕና ግንባታ ጉልህ ፋይዳ እንዳለው ተናግረዋል።

“ከፍ ያለ ዓላማ አንግበን ውጤት ለማስመዝገብ መስራት መቻል አለብን” ያሉት ፕሮፌሰር ታከለ፤ ትጉህ፣ ታታሪ እና ውጤታማ አገልጋይ እንድንሆን ስልጠናው አጋዥ በመሆኑ ትኩረት ሰጥተን እንከታተል በማለት መልዕክት አስተላልፈዋል።

በኢትዮጵያ የዓለም አቀፍ ወጣቶች ህብረት (International Youth Fellowship) አስተባባሪ የሆኑት ዶክተር ናም ፒል ህዩን ለተማሪዎች ስልጠናውን የሰጡ ሲሆን፤ ውስን ሃብቶች ላይ ትኩረት በመስጠትና በመቀናጀት ደቡብ ኮሪያ ከነበረችበት ድህነት ተላቅቃ አሁን ወዳለችበት ብልፅግና እንዴት እንደደረሰች ገለጻ ሰጥተዋል፡፡

ተማሪዎች በትምህርት ቆይታቸው ሊኖራቸው ስለሚገባ ዲሲፒሊን፤ አሉታዊ እና ጠቃሚ ያልሆነ አስተሳሰብን በመለወጥ አዎንታዊ አመለካከትን ስለማዳበር እንዲሁም በሀገር ጉዳይ ገንቢ አስተዋጽኦን ከማበርከት አንጻር ኃላፊነታቸውን ለመወጣት መነሳሳት በሚፈጥሩ ርዕሰ ጉዳዮች ስልጠናው ተሰጥቷል።

ሀገርን ብሎም ዓለምን ለማልማት የሳይንሳዊ እውቀት፣ ቆራጥነት፣ ተነሳሽነት እና የዳበረ ቅንጅታዊ አሰራር አስፈላጊ መሆኑን ዶክተር ናም ፒል ህዩን ለተማሪዎች ተናግረው፤ በአጠቃላይ የማይንድሴት/የልቦና ውቅር ስልጠና ሁሉን አቃፊ፣ አገናኝ፣ አነቃቂ፣ ለፈጣን እና ዘላቂ ለውጥ መሰረት መሆኑንም ጠቁመዋል።

“ጥልቅ የማሰብ ችሎታን መጨመር፣ ጠንካራ አስተሳሰብን ማዳበር እና በመለዋወጥ የአንድነት ኃይልን መገንባት” ለውቅረ ልቦና/ማይንድሴት መሰረት መሆኑ በስልጠናው ተብራርቷል።

የስልጠናው ተሳታፊ ተማሪዎች በውቅረ ልቦና/ማይንድሴት ላይ ትኩረት ባደረገው የማነቃቂያ ስልጠና የተካተቱ ርዕሰ ጉዳዮች ጉልህ አዎንታዊ አስተሳሰብን ለማዳበር የሚረዱ፣ በቀጣይ የሕይወት ጉዞ ስርነቀል አዎንታዊ ለውጥ እንድናመጣ የሚያስችል እና ኃላፊነትን በአግባቡ ለመወጣት ግንዛቤን የሚፈጥር ነው ሲሉ ተናግረዋል።

#ኡማ_ኘሮሞሽን_እና_ኢቨንትስ ይህን መደረክ እንደ ተጠበቀው በብቃት በመምራት ለመድረኩ ስኬት የራሱን ድርሻ ተውቷል፡፡

#ኡማ_ኘሮሞሽን_እና_ኢቨንትስ

⬧︎ለደማቅ የመድረክ መምራትና ማማከር ሥራ

⬧︎ለሬድዮ እና ቴሌቪዝዥን ማስታወቂያዎች

⬧︎ለዶክመንታሪ ፊልም ዝግጅት

⬧︎ለሮድሾውሥራ

አጠቃላይ የሚዲያ ማማከር አገልግሎት

ፍላጎት ሲኖርዎ በ0911764351/0920464748 ይደውሉ አልያም

ወላይታ ሶዶ 21 ማዞሪያ ጥላሁን ሞል ቢሮ ቁጥር 218 በአካል ብቅ ይበሉ::

የልቦና ውቅር(Mindset) Read More »

🚀 Exciting News! We are thrilled to announce the launch of our brand-new website! 🌐✨

  • At Uma Promotion, we’ve been working hard to create a digital space that perfectly reflects our commitment to bringing you the best in promotional solutions. Our new website is your gateway to a world of creativity, innovation, and success.

🌟 What you can expect from our website:

  • Discover our latest promotional campaigns and offerings.
  • Get inspired by our creative ideas for marketing and brand promotion.
  • Stay updated with industry trends and insights through our blog.
  • Contact us easily for personalized solutions tailored to your needs.
📣 We want to express our heartfelt thanks to our incredible team for making this possible, and to all of you for your support and trust.
📣 We can’t wait to embark on this new digital journey together!

Visit our website today at Uma Promotion and let’s continue to promote success, together! 🎉💼

🚀 Exciting News! We are thrilled to announce the launch of our brand-new website! 🌐✨ Read More »

ዮዮ-ጊፋታ ጊፋታ-ዮዮ

ኡማ ፕሮሞሽን እና ኢቨንትስ ለጊፋታ በዓል ድምቀት የሴቶች ሚና በሚል ርዕስ የተዘጋጀውን መድረክ ከነ ሙሉ ባንዱ በድምቀት መርቶታል::

  • ለደማቅ የመድረክ መምራትና ማማከር ሥራ
  • ለሬድዮ እና ቴሌቪዝዥን ማስታወቂያዎች
  • ለዶክመንታሪ ፊልም ዝግጅት
  • ለሮድሾውሥራ
  • አጠቃላይ የሚዲያ ማማከር አገልግሎት

ፍላጎት ሲኖርዎ0911764351/0920464748 ይደውሉ

ወላይታ ሶዶ 21 ማዞሪያ ጥላሁን ሞል ቢሮ ቁጥር 218 በአካል ብቅ ይበሉ::

ዮዮ-ጊፋታ ጊፋታ-ዮዮ Read More »

ዮዮ ጊፋታ

ኡማ ፕሮሞሽን የጊፋታን በዓል ምክንያት በማድረግ ባዘጋጀው ልዩ:-

  • ሬድዮ
  • የሮድሾው ወይንም የመንገድ ላይ ትርዒት
  • የሞንታርቦማስታወቂያ

ማስታወቂያ ዝግጅት ላይ እንድምርጫዎ ለማስተዋወቅ በ0911764351/0920464748 ይደውሉ

ኡማ ፕሮሞሽን

በአካል ለመወያየት ወላይታሶዶ 21 ማዞሪያ ጥላሁን ሞል 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 218 ብቅ ይበሉ

ዮዮ_ጊፋታ ጊፋታ_ዮዮ

ዮዮ ጊፋታ Read More »

ኡማ ፕሮሞሽን እና ኢቨንትስ የአብስራን ሆቴል ምርቃት በብቃት በመምራት አጠናቋል።

ልማታዊ ባለሀብት አቶ አዳነ ሹመቴ የተገነባው የአብስራ ሆቴል በደማቅ ፕሮግራም ተመረቀ።

በዎላይታ ሶዶ ከተማ የሆስፒታል ፣ ባንክ እና ሆቴል አገልግሎት የሚሰጠው ህንጻው የከተማውን የንግድ ስራ እንደሚያቀላጥፍ ተገልጿል።

ኡማ ፕሮሞሽን እና ኢቨንትስ ይህንን ደማቅ የምረቃ ስነስርዓት ከመድረክ ዝግጅት እስከ ፕሮግራም መምራት ድረስ በባለሞያዎች ታግዞ አሰናድቶታል።

“ባለሀብቱ አቶ አዳነ ሹመቴ ከአንድ መቶ ሚሊየን ብር በላይ ወጪ በማድረግ የገነቡት ህንፃ ለዎላይታ ሶዶ ከተማ ተጨማሪ የልማት አቅም መፍጠሩን የዞኑ አስተዳዳሪ አቶ አክሊሉ ለማ አስታውቀዋል።

አቶ አክሊሉ አክለውም በዛሬው እለት የተመረቀው ህንፃ የልማት መነሳሳትን የፈጠረ ነው ሲሉም ተናግረዋል ።

ከወቅታዊ የልማት ሁኔታ ልዩ ትርጉም የሚሰጠው ስለመሆኑ ያብራሩት አቶ አክሊሉ የጤና ቱሪዝም እንቅስቃሴ አንፃርም ተጠቃሹ ግሬስ ሆስፒታል ለዎላይታ እና አጎራባች ህዝባች በዚሁ ህንፃ ላይ አዲስ ትሩፋት ይዞ መጥቷል ብለዋል።

የትኛውም ኢትዮጵያዊ ዘር እና ብሄር ሳይለይ በአቃፊነት እና አብሮነት ለለውጥ በመስራት የሚታወቀው የዎላይታ ህዝብ የልማት ብስራት ሆኖ እንደሚቀጥል የዞኑ አስተዳደሪ አቶ አክሊሉ አስረድተዋል።

የዎላይታ ሶዶ ከተማ ከንቲባ አቶ ተመስገን አለማየሁ
አሁንም በከተማችን ተስፋ ሰጪ ኢንቨስትመንቶች አሉ ሲሉ ተናግረዋል።

በአምራች ኢንዱስትሪ እና በተለያዩ ዘርፎች የሚያለሙ ባለሀብቶችን ፈጥነው እንዲሰሩ እናበረታታለን ሲሉም ክቡር ከንቲባው ገልፀዋል።

አቶ ተመስገን ዛሬ የተመረቀው የአብስራ ሆቴል ምቹ የማረፊያ አማራጭ ከመሆኑም ባሻገር በፈጣን ግንባታ መጠናቀቁ ልዩ ያደርገዋል ብለዋል።

በርካታ የስራ እድል የፈጠረው የአብስራ ሆቴል
የከተማውን ኢኮኖሚ እና ገፅታ በጉልህ እንደቀየረው ከንቲባው አቶ ተመስገን ገልፀዋል።

አልሚው ባለሀብት አቶ አዳነ ሹመቴ ባስተላለፉት መልእክት ለህዝብ እና ለዎላይታ ሶዶ ከተማ አስተዳደር ምስጋና አቅርበዋል።

ኡማ ፕሮሞሽን እና ኢቨንትስ የአብስራን ሆቴል ምርቃት በብቃት በመምራት አጠናቋል። Read More »

Scroll to Top